Saturday, August 27, 2016

ከተለያዩ ኢትዮጵያዊያን በውስጥ መስመር የደረሰን መልዕክቶች፡


በመላው አማራ እና ኦሮሞ ደቡብና አ/አ ላይ ታላቅ የውስጥ ለውጥ ስራ እየተሰራ ነው፡
በሁሉም አካባቢ የሚኖሩትን ህዝባችንን በመሰለል እና በማስገደል ስራ ላይ የተሰማሩ የወያኔ ተላላኪዎች በሙሉ ላይ ጥብቅ ክትትል በማድረግ ላይ እንገኛለን ግዜውና ሁኔታ በፈቀደ ሰዓት እርምጃ የሚወሰድባችው እንደሆንን በማረጋገጥ ህብረተሰቡ አንድነቱን በማጥበቅ የወያኔን ሴራ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ከኢትዮጵያ ምድር ለማትፋት ታላቅ ስራዎችን እየተሰራ ነው፡ ከእንግድህ በሃላ በህዝብ ሃብት እየኖረ መልሰው ህዝብን የሚያስበሉ የወያኔ ብችሎች ከእንግድህ በሃላ ለደቂቃዎች የሚታገስ ኢትዮጵያዊ ጠንካራ ስራዎች እየተሰራ ስለሆነ ሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ የወያኔ ሰላዮች እና አቃጣሪውን ለማጥፋት ስራዎች ስለተጀመረ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለዝህ ታላቅ ህዝባዊ ትግል ወያኔን ከኢትዮጵያ ምድር ለማጥፋት እና የሁላችንም ኢትዮጵያ እኩል የሆነች ለመመስረት እየተሰራ ስለሆነ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የወያኔ አቃጣሪዎች በማጋለጥ እና እርምጃ በመውሰድ የወያኔን መረብ መበጣጠስ ተጀምራል ሁሉም በዝህ ስር ነቀል ለውጥ በቁርጠኝነት ይነሳ የሚል መልዕክት ከተለያዩ ማህበረሰብ ደርሰውናል፡
ከእንግድህ ወድህ በኢትዮጵያ ገሎ እና አስገድሎ በሰላም መኖር የለም፡ በነዝህ በገዳይና በአስገዳይ ላይ ህብረተሰቡ እርምጃ እንደሚወስድ ተናግረዋል ትግሉ ወያኔ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚጠፋ በተጠናከረ ሁኔታ ይቀጥላል፡
ያልተነሳህ ተነስ ተነስ ትግሉ በፍጥነት እየተቀጣጠለ ነው።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
ሞት ለወያኔ እና አቃጣሪዎቹ
!!

No comments:

Post a Comment