Monday, August 29, 2016

ልጅ ግሩም




አሜሪካን ሀገር በዘረኝነቷ ምክንያት ከስራዋ የተባረረቸው "ሔለን ሀይሉ" (ዮዲት ወልደሩፋኤል) የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቃ መኖሪያ ፈቃድ ያገኘችው ኤርትራዊ ነኝ ብላ መሆኑ ሌላ ቀውስ ፈጥሮባታል። በለቀቀችው ቪዲዮ ላይ እኛ ትግራዮች እያለች እና የህዋሃትን ባንዲራ መያዟ እንደ ማስረጃ ቀርቦባት ኤርትራዊ አለመሆኗን በማጋለጧ በሃሰት መረጃ ያገኘችውን የመኖሪያ ፈቃድ ተነጥቃ ወደ ኢትዮጵያ በግዴታ ልትመለስ መሆኑን ታውቋል።
ልጅ ግሩም

No comments:

Post a Comment