Wednesday, August 17, 2016

ለመላው ኢትዮጵያውያን በቅርብ ጊዜ በኦሮሞ እና በአማራ ክልል በህወሃት አልሞ ተኳሾች ብዙ እህቶቻችን እና ወንድሞቻችን ህጻናትና አዛውንት ሳይለይ እንደተጨፈጨፉ እናውቃለን ስለዚህ እነዚህ ሰማዕታት ወገኖቻችንን በማሰብ የፊታችን እሁድ ጥቁር በመልበስ ከተቻለ አደባባይ በመውጣት ካልተቻለም በየቤተ እምነቶች በሻማ ማብራት ስነስርዓት ሰማዕቶቻችንን እናስብ

No comments:

Post a Comment