Friday, August 26, 2016

“የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ሊያመራ ይችላል” ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ


“የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ሊያመራ ይችላል” ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
በተለያዩ ክልሎች ላለው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ እና ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ካልተሰጠ አገሪቱ ወደ እርስ በእርስ ግጭት ልታመራ እንደምትችል የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ስጋታቸውን ገልጹ።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

No comments:

Post a Comment