Thursday, June 9, 2016

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ.


በሰሜን ጎንደር ዳባት ግጭት ተቀሰቀሰ
የአካባቢው ፖሊስ ትራንስፎርመሩን ለመጫን የመጡትን ሾፌሮች ማሰሩ የታወቀ ሲሆን፣ እስካሁንም ፍጥጫው መቀጠሉ ታውቋል።
ህብረተሰቡ ወደ ትግራይ ክልል ሲወስድ የነበረውን ትራንስፎርመር በሃይል እንዳይወሰድ ማገድ የቻለ ሲሆን፣ የፌዴራል ፖሊስም ከተማውን ተቆጣጥሮት እንደሚገኝ መረዳት ተችሏል።

No comments:

Post a Comment