Wednesday, June 29, 2016

እንግዲህ የሕዝብ ምሬት እዚህ ደርሷል!

እንግዲህ የሕዝብ ምሬት እዚህ ደርሷል!
ከዚህ በሗላ ለአጋዚም ሆነ ለፌደራል ፖሊስ ያለው ብቸኛ አማራጭ አንድ ነው! አዎ! ከሕዝብ ጎን መሰለፍ፤ የሕዝብ ትግል አጋር መሆን ብቻ!!! ዛሬ በሀና ማርያም የሆነው የሕዝቡ ምሬት ጫፍ እንደደረሰ ትልቅ ማሳያ ነው። ለአጋዚም ሆነ ለፌደሬል ፖሊስ የማቂያ ደውልም ጭምር። ሕወሓት አብቅቶለታል! ሕዝቡ ከሕወሓት ለሚሰነዘርበት ጥቃት የአፀፋ ምላሽ መስጠት ጀምሯል! ከዚህ በሗላ ገሎ የሚሞት እንጂ ቆሞ ሞቱን የሚጠብቅ ዜጋ የለም! ጆሮ ያለው ይስማ፤ ልብ ያለው ልብ ይበል! አዎ! በጊዜ መንቃት ይሻላል! አለያ ለሞተ ስርአት ከለላ ለመሆን መሞከር ፍፃሜው ያው ሞት ነው! ዛሬ በሀና ማርያም አካባቢ የሆነውም ይህ ነው!

No comments:

Post a Comment