Monday, June 13, 2016

መራሹ ጦር በኤርትራ ድንበር ላይ ትንኮሳ መጀመሩ ሀቅ ነው። ዶ/ር ታደሰ ብሩ

ህወሓት ለስልጣን ወንበሩ እንጂ ለመሬት፣ ለድንበር፣ ለመንደር፣ ለወደብ፣ ለሕዝብ ደንታ እንደሌለው የሃያ አምስት ዓመታት ታሪኩ ያረጋግጣል። ፍላጎቱ ከላይ ከተዘረዘሩት አንዱ እንኳን ቢሆን ኖሮ ጦርነቱ ድሮ በተደረገ ነበር።
የህወሓት ዓላማ በኤርትራ ምድር የሚገኙ የኢትዮጵያ የነፃነትና የዲሞራሲ ኃይሎችን ማጥፋት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በከፍተኛ ፍጥነት እየተደራጁ የሚገኙትን የዲሞክራሲ ኃይሎችንም ማፈግፈጊያ ማሳጣት ነው። ህወሓት ጦርነት ያወጀው በኢትዮጵያዊያን ላይ ነው። የወያኔ ወረራን ማክሸፍ የህወሓት እድሜ ማሳጠር ነው።
ጠላት ጎምዛዛ ሎሚ ሲወረውርልን ጨምቀን ጫፋጭ የሎሚ ጭማቂ (ሊሞናይድ) መጠጣት የኛ ስራ ነው !!!
ዶ/ር ታደሰ ብሩ

No comments:

Post a Comment