Tuesday, February 23, 2016

የትግራይ ወራሪ ቡድን አሉኝ የሚላቸውን ደጋፊዎች አደባባይ አውቶ ማስጮህ ጀመረ!



በዚህ በመረጃ ዘመን ማንን እንደሚያጭበረብሩ አልገባኝም? እኔ እስከሚገባኝ ድረስ የወልቃይት አማራ ኢትዮጵያዉያን እያሉት ያለው እኮ 
1ኛ ከወያኔ አገዛዝ በፊት በነበሩት በየትኛውም መንግስታት ወልቃይት ወደትግራይ አልነበረም የታሪክ ማስረጃዎች ይታዩ ነው።
2ኛ ወያኔ ወደስልጣን እንደመጣ ያለህዝበውሳኔ ነው ወልቃይት ወደትግራይ የተከለለው።
3ኛ ወያኔ በአስርሺ የሚቆጠሩ አማሮች እንዲሰደዱ እንዲገደሉ እንዲታሰሩ ካደረገ በኋላ የነሱን መሬትና ንብረት ከትግራይ እያመጣ ላሰፈራቸው ትግራያን ሰቷል።
4ኛ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ጥንት ወደነበር ወደ ጎንደር የስተዳደር ክልል ወልቃይት ይመለስልን ሲሉ በሰላማዊ ሰልፍ ወይም በህዝበ ውሳኔ አደለም ምክንያቱም በአሁኑ ሰአት በዚህ በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የምታዋቸው ነበሩን የወልቃይት የአማራ ኢትዮጵያዊያንን እያፈናቀለ ላለፉት 24 አመታት ወያኔ ከተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች አምጥቶ ያሰፋራቸው ናቸው። 
ስለዚህ ወያኔ ጊዜው አልፎብሀል አደልም ወልቃይት ላይ ወስደህ ያስፈርከውን ህዝብ ይቅርና መላት ትግራይን አውተህ ብታስጮህ እውቅና እሚሰጥህ የለም። ተባኖብሀል ህዝብ ነቅቷል የጨለማው ዘመን አልፎ የብርሀን ዋዜማ ላይ ነው ያለነው።welkait

No comments:

Post a Comment