Wednesday, October 19, 2016

በኖርዌይ /ኦስሎ ለሚኖር ለኢሳት ቤተስቦች በሙሉ የቀረበ ጥሪ

esat-norwayየኢትዮጵያ ህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነውን የ ኢሳትን ራዲዮ እና ቴሌቪዥንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ አስተዋጽዖ ለማድረግ የኢሳትስድስተኛ አመት ምክኒያት በማድረግ  በኖርዌይ /ኦስሎ የሚኖርኢትዮጵያውያን ቅዳሜ / 12 th November ,2016 ታላ ድጋፍ ማሰባሰቢያ ዝግጅት አዘጋጅቶል  ። እርዎም በዚህ ፕሮግራም በመገኘት እንዲሁም ወዳጅ ዘመድወችን በመጋበዝ እየተዝናኑ ኢሳትን ይርዱ 
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!
ዘጋጅ ኮሚቴው

No comments:

Post a Comment