Monday, February 13, 2017

እኔ ለነጻነቴ! ዓለም አቀፍ “የአንድነትና የዴሞክራሲ ትግል ድጋፍ” ዝግጅት 2017


እኔ ለነጻነቴ ፌብሯሪ 11 ና 12 በታቀደው መሰረት በተሳካ ሁኔታ ከ 34 ከተሞች በላይ በጋራ በተደረገው የኢንተርኔት ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ ተኳሂዷል በስብሰባው ወቅትየድርጅቱ ሊቀመንበር እንዲሁም ሌሎች አመራሮች ቀጥታ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ከተሳታፊው ለተነሱ ጥያቄዎች ቀጥታ አርበኛ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መልስ የሰጡ ሲሆን በተለያዩ ከተሞች ላይ የጫረታ ና ከፍተኛ የገቢ ማሰባሰቢያ ተደርጓል። 
እኔ ለነጻነቴ!Image may contain: 1 person, outdoorImage may contain: 1 person, indoorImage may contain: 1 person, outdoorImage may contain: 1 person, outdoorImage may contain: 1 personImage may contain: 1 person, indoor

No comments:

Post a Comment