Friday, February 24, 2017

ካፒቴን ተሾመ ተንኮሉ እና ሻለቃ አበበ ይመኑ ይናገራሉ – “ከብዙ ፈተና በኋላ የቀድሞውን ሠራዊትና ፖሊስ አባላትን በማሰባሰብ ረገድ የተሳካ ሥራ እየሠራን ነው”

ካፒቴን ተሾመ ተንኮሉ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የፖሊስ አርበኞች ማኅበር ምክትል ሰብሳቢ (ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ አውሮፕላን ይዘው የሄዱ) እና ሻለቃ አበበ ይመኑ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የፖሊስ አርበኞች ማኅበር ዋና ጸሐፊ፤ ስለ ማኅበራቸው ሚናና ትልሞች ይናገራሉ። ያነጋገራቸው የኤስ ቢኤስ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ ነው – ያድምጡት::




No comments:

Post a Comment