Thursday, February 2, 2017

ሰበር መረጃ !



ሕገ-ትራንፕ ለህገ ህወሀት የአፈና ስልት አዲስ ምእራፍ ከፈተ::
የብሄራዊ መረጃው የውጭ ሥለላ ክትትል ቡድን በቦሌ አየር ማረፊያ አይኖቹን ሰክቶ ከአሜሪካ ተመላሽ ጥርዞችን ለማገት በጉጉት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል !
እንደወረደ የከተብነው መረጃ እንደሚጠቁመው የወያኔ ሀርነት ትግራይ የውጭ ጉዳይ ስለላ መረብ በአለም አቀፍ ቦሌ አየር ማረፊያ ዴስክ ላይ ለተሰማሩ ኢምግሬሽን ባልደረባዋች በአሜሪካ ይኖራሉ የተባሉ ከፍተኛ ተቃዋሚዋችን ፎቶ ግራፍና የተለያዩ መረጃዋችን በማሳለፍ ልዩ ጥበቃ በማድረግ ላይ ይገኛል::
ህወሀት በትናትና እለት ከአሜሪካ የተመለሱ 2 ግለሰቦችን በቦሌ አየር ማርፊያ በቁጥጥር ስር ያዋለ ሲሆን የአሜርካ ተመላሽ ታጋቾች ከፍተኛ ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛሉ
ታጋቾቹ በህወሀት የፀጥታ ሀይሎች የመጉዋጉዋዣ ሰነድ ( Pasport ) እና ገንዘብ ከመነጠቃቸው በተጨማሪ የተቀባዮቻቸው ማንነትና የመኖሪያ አድራሻ እንዲሄሁም የዋስትና ማረጋገጫ ንብረቶች ባጠቃላይ በብሄራዊ መረጃ ውሳኔ ቁጥጥር ውስጥ ወድቀዋል::
በህወሀት የበቀል እቅድ ውስጥ በጉጉት የሚጠበቁ የእሜርካ ተመላሽ ስደተኞች በተቻላቸው መጠን ጥንቅቃቄ እንዲያደርጉ ከወዲሁ እናሳስባለን::
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:

Post a Comment