Monday, February 20, 2017

በውስጥ መሰመር የተላከመልዕክት ነው

share ይደርግ።አሁንኮ የወያኔ የስለላ መረብ ተበጣጥሷል ዋጋ የለውም አንድ ሚስጥር ላውራህ አሞራው ከሁለታችን ውጭ ማለፍ የለበትም እሺ ወያኔ እድሜው አልቋል ዋጋ የለውም ከወያኔ መከላከያ ከወያኔ ፌደራል ፖሊስ ከወያኔ ደህንነት የስለላ አባል ከወያኔ አጋዜ ከወያኔ አየር ሀይል ከወያኔ የፌደራል መስሪያ ቤት ከወያኔ የግር ጦር የሽምቅ ተዋጊ ከወያኔ የስምሪት የዘመቻ አላፊና የቁጥጥር ምድብውስጥ የከባድ መሳሪያ የቢኤም የሞርተር ድሽቃ እስናይፐር ላውንቸው ተኩዋሽ ውስጥ የተወርዋሪ ጦር ውስጥ ባስር አለቃ በአምሳ አለቃ መቶ አለቃ በመሆን አሁን በጠቀስኩልህ ውስጥ ሰርገን በመግባት እያበጣበጥነውና ስርአቱን ከድቶ ወደኛ እንዲመጣ በማድረግ ወደኛ ያልመጣውም መረጃ እንዲሰጠን በማድረግ የወያኔን መስሪያ ቤት እየገለባበጥነው በሌላ በኩል ለወያኔ ታማኝ ሁኜ አገለግላለሁ የሚለውን መከላከያ ወደኛ ጦርነት ሊከፍት ሲመጣ ከመነሳቱ በፊት እዛው ውስጥ ያሉት አባሎቻችን ቀድመው ለኛ መረጃውን ለኛ በማድረስ ያልጠበቀው ቦታ ላይ ቀድመን የማይችለውን የጥይት ዱላ እናሳርፍበታለን አሞራው ወያኔ አልሞት ባይ የሚፈራገጠው የህልም እሩጫ ነው ዋጋ የለውም የአማራውን ወጣት በሰፊው ሰዋራ ቦታ ላይ እያሰለጠን መሳሪያ እያስታጠቅነው ነው ኦሮሚያም ጀምረናል ቢኒሻንጉልንና ጋምቤላን በከፊል አስታጥቀነዋል ስራው ውስጥ ለውስጥ እየተፋጠነ ነው በርታልኝ ወንድሜ።

No comments:

Post a Comment