Tuesday, December 1, 2015

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ)


‪#‎የአርበኞች‬ ግንቦት 7 ሰራዊት ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ ከህወሓት መራሹ መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ኃይል ጦር ጋር ዋልድባ ላይ ባደረገው ከባድ ውጊያ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ፡፡
=========================================================
የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ዛሬ ከቀትር በኋላ ዋልድባ ላይ በሰነዘረው ድንገተኛ እና ከባድ ጥቃት የህወሓት መራሹን የመከላከያ ሰራዊትና ልዩ ኃይል ጦር ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እስከ አመሻሽ 12 ሰዓት ድረስ ለሁለት ተከታታይ ሰዓታት በጥይት ቆልቶታል፡፡

በመሆኑም ከህወሓት ጦር በኩል በትንሹ 29 ወታደሮች ሲሞቱ ከ40 በላይ ደግሞ ቆስለዋል፡፡

No comments:

Post a Comment