Wednesday, December 16, 2015

ሰበር ዜና በጎንደር!
የህወሃት ሰዎች ጎንደርን አጥለቅልቃዋታል።
እነ በረከተ መርገምት እና እነ ደመቀ መኮነን እንዲሁም ሌሎች ባለስልጣናት የሚመራ ብዛታቸው ሰባት የሚሆኑ ልዑካን ወደ መተማ ከተማ ትናንት ከቀኑ ሰባት ሰዓት ላይ ሂደዋል በስምንት የፌዴራል ፓሊስ ፓትሮል እየታጀቡ አቅንተዋል ። ከሱዳን ጋር በተሸጠው መሬት ሊመክሩ እንደሆነ የውስጥ አዋቂ በሆኑ ሰዎች መረጃው ደርሶኛል ። በዚህ ጉዳይ ላይ የመተማ ከተማ እና የሸህዲ ከተማ ነዋሪዎች በግፍ በጭነት አውሱዙ እየተጫኑ ወደ ጎንደር ከተማ በመግባት ላይ ይገኛሉ ።
ግጭቱ እንደ ቀጠለ ነው ።
አራት የቀይ መስቀል አንቡላንሶች እና ሁለት የመንግስት አንቡላንሶች በፍጥነት እየነዱ ወደ መተማ ከተማ አምርተዋል ።
በተያያዘ በሁሉም ከተሞች ሽምግልና ሲካሄድ የሰነበተ ሲሆን አሁን ላይ ሁሉም በአንድነት አፈሙዛቸው ወደ ህወሃት በማዞር ህወሃትን በመግጠም ላይ ይገኛሉ ። በቆራ ከተማ፣ በሽንፋ ከተማ ፣ በመተማ ከተማ፣ እና በሽህዲ ከተማ ላይ የህወሃት ሰላይ እና ካድሬ ናቸው ብሎ ህዝቡ በጠረጠራቸው ሰዎች ላይ እርምጃ በመውሰድ ላይ ይገኛል ። ሁለት ትግሬዎች ሲገደሉ ከሃያ በላይ የሚሆኑ ትግሬዎች ወደ እስር ተግዘዋል እስር ቤታቸውም የተሰወረ እንደሆነ ከተለያዮ ሰዎች በስልክ ለማረጋገጥ ችያለሁ። በትግሬዎች ላይ የተነሱበት ዋና ምክንያታቸው የሆነው ለህወሃት ትሰልላላችሁ በሚል እና አንዳንድ ካድሬዎች መረጃ ሲያቀብሉ እና ህዝቡን ወደ እርስ በዕርስ ግጭት የመሩትን እየፈለገ ድባቅ እየመታቸው ይገኛል ። ንብረታቸውንም በማውደም እና በማቃጠል እንዲሁም በመዝረፋ ላይ ይገኛል ። በተለይም ብዛት ያላቸው ሱቆች ፣ ቡቲኮች እንዲሁም ሆቴሎች በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ ናቸው።ይህን እየፃፍኩ ባለበት ሰዓት ትግሬ የተባለ ከተገኘ እርምጃ እየተወሰደባቸው ይገኛል.
Adjama Dejene's photo.

No comments:

Post a Comment