Friday, December 25, 2015

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃዥተዋል “መሬት ቆርሰን አልሰጠንም… ነገር ግን ሱዳን ድንበር ውስጥ ገብተው የሚያርሱ የኢትዮጵያ ገበሬዎች አሉ

ዛሬ ፓርላማ ላይ የቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ “ድንበር ቆርሰን አልሰጠንም… ግን በሱዳን መሬት ውስጥ ገብተው እያረሱ ያሉ የኢትዮጵያ ገበሬዎች አሉ” ሲሉ ተናገሩ:: በቅርቡ የድንበር ማካለል እናደርጋለን ያሉትና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስተር ሆነው የቀረቡት አቶ ኃይለማርያም በሱዳን መሬት ላይ ገብተው እያረሱ ያሉትን ባለሃብቶች ድንበሩ እስከሚካለል ድረስ አትንኩብን ስንል የሱዳን መንግስትን ጠይቀናል ብለዋል:: ::
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/49454

Hailemaria

1 comment:

  1. ባለጌ ለሆድ ያደረ እስከ ሞት ድረስ አንታገላለን

    ReplyDelete