- አመራሩ ከግለ ሒስ ባለፈ ሊመዘን ይገባል ተባለ
- ሠራተኞች በአድርባይነትና ለፖለቲካ አመራሩ ባላቸው ታማኝነት እንደሚመዘኑ ተጠቆመ
ሚኒስትሯ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸማ
The United States said it is deeply concerned by the Government of Ethiopia’s recent decision to file terrorism charges against Oromo Federalist Congress (OFC) First Vice-Chairman Bekele Gerba and others in the Oromia region who were arrested in late 2015, according to a press statement issued Friday by the US State Department.


ሚያዚያ ፲፱(አሥራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከሚሰሩት ስራ ክብደት አንጻር የሚከፈላቸው ክፍያ ህይወታቸውን በአግባቡ ለመምራት እንዳላስቻላቸው የሚናገሩት ፖሊሶች፣ በገዢው ፓርቲ በኩል መፍትሄ ባለማግኘታቸው ስራቸውን ለቀው በመውጣት ላይ ናቸው። የፖሊስ እጥረት ያጋጠመው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የቅጥር ማስታወቂያ ቢያወጣም የሚመዘገብለት ሰው አላገኘም።
Putting humanity before ethnicity or other differences and caring about the freedom of others— for no one is free until all are free— could have created a different ending for each of the tragic stories affecting Ethiopians that have unfolded in the last weeks.
ህወሃት ሥልጣን ከተቆጣጠረበት 1983 ጀምሮ በህዝባችንና በአገራችን ላይ እየተፈጸመ ያለው ወንጀል ቁጥር ስፍር የለውም። እስከ አምናና ካቻምና የሆነውን እንኳ ትተን በዚህ በያዝነው አመት ብቻ በወገኖቻችንና በአገራችን ላይ ከተፈጸሙት ወንጀሎች ጥቂቶቹን ብናስታውስ የሚከተሉትን እናገኛለን ፤

Oromo community leaders in Nairobi, Kenya said that Ethiopian refugees are routinely subject to surveillance, harassment, violence and deportation from Kenyan police and border authorities, who they say work in close collaboration with the Ethiopian government, according to a report filed byOkayafrica.com.
ሚያዚያ 7 ቀን 2008 ዓም በደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ የአለምን ትኩረት በሳበት በዚህ ወቅት፣ የደቡብ ሱዳን መንግስት ምንም አይነት መግለጫ አለማውጣቱ ፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ለጥቃቱ አፋጣኝ መልስ አለመስጠቱ እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከባድ የሆነውን አገራዊ ጉዳይ ትተው ወሳኝ ላልሆነ ስብሰባ ስዊድን መገኘታቸው ኢትዮጵያውያንን እያነጋገረ ነው።
: