Thursday, September 17, 2015

ሰበር ዜና


ሰበር ዜና
ዛሬ በ17/09/2015
በአርበኞች ግንቦት 7 በትህዴን እንዲሁም በህብረቱ ሐይሎች ከፍተኛ ድል የተደረገ ነዉ አማጽያኑ ገዢ መረት ተቆናጠዋል ህዝባዊ ወያኔ የሚመራዉ ሰራዊት በመበታተን እየሸሸ ነዉ፤
ምንጮቻችን ኢእንደሚገልጹት ከሆነ የአማጺያኑ ሰራዊት በእልህና በድፍረት ፊት ለፊት እየተጋፈጡ ነዉ፤ የከባድ መሳሪያ በማዕሉባ ወረዳ ላይ እየተምዘገዘገ ነዉ፥፡ 
በኤርትራ ውስጥ በሁመራ ድንበር አካባቢ ከአምሓጀር ከተማ በስተ ጀርባ ማዕሉባ ከማለዳው 4:30 ጀምሮ እስከ አሁንዋ ሰዓት ድረስ በከፍተኛ ደረጃ ጦርነት እየተካሄደ ሲሆን ከነብስ ወከፍ እስከ ከባድ መሳራ ልውውጥ እየወረደባት ነዉ ከተማዋ በወያኔ ፌደራል እና የአካባቢ ሚሊሻ እንዲሁም መከላከያ ትርምስምስ ዉስጥ ገብታለች 
ድል ለኢትዮጵያዊያን !! ድል ለአርበኞች ግንቦት 7 እና ለህብረቱ ሰራዊት!!! 
ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment