Tuesday, September 22, 2015

የተደበቀው የህወሓት ማንነት ከደደቢት እስከ ቤተ መንግስት ክፍል ሰባት (የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ) ================================================


የተከበራችሁ አንባብያን! ባለፈው ሳምንት በክፍል 6 ዝግጅት በአንድ ብሄር ተወላጆች የህወሓት አባላት ብቻ የተያዙትን በመከላከያ መምሪያ፣ በመከላከያ ስልጠና መምሪያ እና በመከላከያ ኢንደስትሪ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ቦታዎች በጥቂቱ ለመዳሰስ ተሞክሯል፡፡
በዛሬው የተደበቀው የህወሓት ማንነት ከደደቢት እስከ ቤተ መንግስት ክፍል ሰባት ጽሁፍ ደግሞ በህወሓት መከላከያ ሰራዊት ዕዞች እና ክ/ጦሮች ውስጥ ያለውን የስልጣን መዋቅር በጨረፍታ ለማሳየት እንሞክራለን፡፡
• የሰሜን ዕዝ አዛዥ ሜ/ጀነራል ገብራት አየለ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ ምክትል አዛዥና የሎጀስቲክ ኃላፊ ብ/ጀነራል አብረሃ አረጋዊ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ ብ/ጀነራል ማዕሾ በየነ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ 4ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ኮ/ል ነጋሲ ተስፋዬ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ 4ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር የኢንዶክትሪኔሽንና ኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ሙሉ አብረሃ(ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ 4ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ ኮ/ል ገ/ስላሴ በላይ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ ጤና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮ/ል ላዕከ አረጋዊ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ መሀንዲስ አዛዥ ኮ/ል ተስፋዬ ብርሃኔ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ ፅ/ቤት ኃላፊ ኮ/ል ገ/ዩሃንስ ተክሌ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ አጠቃላይ የትምህርት አገልግሎት ኃላፊ ኮ/ል ግደይ ኃይሌ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ የመዳኃኒትና አቅርቦት አገልግሎት ኃላፊ ኮ/ል አሰገደ ገ/መስቀል (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ የኢንዶክትሪኔሽንና ኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ኪሮስ ወ/ስላሴ (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ ዘመቻ ኃላፊ ኮ/ል ታደለ ገ/ህይወት (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ የሰው ኃይል አመራር መምሪያ ኃላፊ ኮ/ል መሃሪ አሰፋ (ህወሓት)
• በሰሜን ዕዝ የብ/ጀነራል በርሄ ወ/ጊዮርጊስ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ዋና አዛዥ ኮ/ል ጀማል መሃመድ (ህወሓት)
• በሰሜን ዕዝ የብ/ጀነራል በርሄ ወ/ጊዮርጊስ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ሆስፒታል ጤና ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ተክላይ ገ/መድህን (ህወሓት)
• የሰሜን ዕዝ የጤና ሙያተኞች ማሰልጠኛ ማዕከል ዳይሬክተር ሻለቃ ነጋሲ ሃጎስ (ህወሓት)

• የማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜ/ጀነራል ዮሃንስ ወ/ጊዮርጊስ (ህወሓት)
• የማዕከላዊ ዕዝ ምክትል አዛዥና የኦፕሬሽን ኃላፊ ብ/ጀነራል አብርሃ ተስፋዬ (ህወሓት)
• የማዕከላዊ ዕዝ የትምህርት ክትትል ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ሀጎስ ኃይሌ (ህወሓት)
• የማዕከላዊ ዕዝ የዘመቻ መምሪያ አዛዥ ኮ/ል ገ/ሚካኤል ኪዳነ ማሪያም (ህወሓት)
• በማዕከላዊ ዕዝ የፋና ማሰልጠኛ ማዕከል ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ ኮ/ል ገ/እግዚአብሄር ገ/ሰላማ (ህወሓት)
• በማዕከላዊ ዕዝ የፋና ማሰልጠኛ የወታደራዊ ተሸከርካሪ እና ማመላለሻ ዲፓርትመንት ኃላፊ ሻለቃ ተክላይ ካህሳይ (ህወሓት)

• የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜ/ጀነራል ፍሰሃ ኪዳኑ (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ እና የሎጀስቲክ ኃላፊ ብ/ጀነራል አብድራህማን ኢስማኤል (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ ኢንስፔክሽን ኃላፊ ኮ/ል ዮሃንስ ገ/ሊባኖስ (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ ሲግናል ሬጅመንት አዛዥ ኮ/ል ተክላይ ገ/ፃድቃን (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ ጤና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮ/ል ገ/ኪዳን ቸኮል (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ የስልጠና ኃላፊ ኮ/ል በርሄ ኪዳነ (ህወሓት)
• የምዕራብ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ምክትል አዛዥ እና የስልጠና ኃላፊ ኮ/ል ንጉሴ ኃይሌ (ህወሓት)
• የደቡብ ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌ/ጀነራል አብርሃ ወ/ማሪያም (ህወሓት)
• የደ/ምስራቅ ዕዝ ም/አዛዥ እና የሎጀስቲክ ኃላፊ ብ/ጀነራል የማነ ሙሉ (ህወሓት)
• የደ/ምስራቅ ዕዝ የትራንስፖርት ኃላፊ ኮ/ል ቀለህ ገ/ስላሴ (ህወሓት)
• የደ/ምስራቅ ዕዝ የህግ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮ/ል ገ/ሚካኤል ገብራት (ህወሓት)
• የደ/ምስራቅ ዕዝ ጤና ት/ቤት ዳይሬክተር ሻምበል ሀፍቱ ሰበሩ (ህወሓት)

• የ5ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ኮ/ል ሃጎስ (ህውሓት)
• የ5ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ እና የአስተዳደርና ፋይናንስ ኃላፊ ኮ/ል ተ/ብርሃን አለማየሁ (ህወሓት)
• የ7ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር የወንጀል ምርመራ ኃላፊ አምሳ አለቃ ኃይለአብ ፍሰሃ (ህወሓት)
• የ8ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ኮ/ል ገ/እግዚአብሄር ዘሚካኤል (ህወሓት)
• የ8ኛ ሜካናይዝድ ክ/ጦር ኢንዶክትሬኔሽንና ኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ሃጎስ ታረቀኝ (ህወሓት)
• የ12ኛ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ እና የሎጆስቲክ ኃላፊ ኮ/ል ምሳሁ ገ/ተክሌ(ህወሓት)
• የ20ኛ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ ኮ/ል ሰመረ ተክሉ(ህወሓት)
• የ22ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ኮ/ል ወ/ጊዮርጊስ ተክላይ(ህወሓት)
• የ23ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ብ/ጀነራል በላይ ስዮም (ህወሓት)
• የ24ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ብ/ጀነራል ፍስሃ ወርቅነህ (ህወሓት)
• የ24ኛ ክ/ጦር የጤና ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ዘሚካኤል ብርሃኔ (ህወሓት)
• የ25ኛ ክ/ጦር አዛዥ ብ/ጀነራል አሰፋ ቸኮል (ህወሓት)
• የ25ኛ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ እና የሎጆስቲክ ኃላፊ ኮ/ል ገ/ሊባኖስ ገ/ጊዮርጊስ (ህወሓት)
• የ32ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ብ/ጀነራል ገ/መስቀል ገ/እግዚአብሄር (ህወሓት)
• የ32ኛ ክ/ጦር ም/አዛዥ እና የፋይናንስ ኃላፊ ኮ/ል መሃሪ በየነ(ህወሓት)
• የ32ኛ ክ/ጦር የጤና ኃላፊ ሌ/ኮሎኔል ተክሊት ገ/ህይወት (ህወሓት)
• የ33ኛ ክ/ጦር አዛዥ ብ/ጀነራል ጋይም ሺሻይ (ህወሓት)
• የ33ኛ ክ/ጦር የኢንዶክትሪኔሽን ኃላፊ ሻምበል መብራሃቶም አብርሃ (ህወሓት)
• የተዋጊ ማሀንዲስ ክ/ጦር ዋና አዛዥ ብ/ጀነራል ሙሉ ግርማይ (ህወሓት)
• የተዋጊ መሀንዲስ ም/አዛዥ ኮ/ል ሰመረ ገ/እግዚአብሄር (ህወሓት)
• የተዋጊ መሀንዲስ ክ/ጦር ማሰልጠኛ ዋና አዛዥ ኮ/ል አደም ትኩ (ህወሓት)

ውድ አንባቢዎቻቸን በቀጣዩ ሳምንት ደግሞ በክፍል ስምንት በአየር ኃይሉና በሰላም ማስከበር ተልዕኮው ያሉትን በአንድ ብሄር የተያዙ የአዛዥነት ቦታዎችን በመጠኑ እንፈትሻለን፡፡

No comments:

Post a Comment