Thursday, December 29, 2016

ሰበር ዜና. 19/04/2009

Bilderesultat for የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን
በሱዳን በኩል ከአልቀዳሪፍ ለማጥቃት የተንቀሳቀሰው የህወሀት አንድ ሽምበል ኮማንድ ፓስት ተደመሰሰ::
አዘናግቶና አድብቶ ከጀርባ በመምታት የነፃነት ሐይሎችን ለመደምሰስ ከአል-ቀዳሪፍ ወደ ሁመራ እና አካባቢው የተነቃነቀው 400 የሚጠጋ የህወሀት ቅጥረኛ ሰራዊት መሽገው ከነበሩ የነፃነት ሀይሎች ጋር የገጠመውን ድንገተኛ ውርጅብኝ ለመመከት ባደረገው ማፈግፈግ ከሌላኛው የህወሀት የጦር ቀጠና በመግባቱ ሙሉ በሙሉ መደምሰሱ ከ 24 ተኛ ክ/ጦር የውስጥ አርበኞች የደርሰን መረጃ አመለከተ::
የህወሀት ወታደራዊ ኮማንደሮች ክስተቱ ሆን ተብሎ የተቀናበረ ነው በሚል ድምዳሜ ማጣራት በማድረግ እንደተጠመዱ እና ከመመሪያ ግንኙነት እና ያልተጠና ትእዛዝ ሰጥተዋል በሚል የተጠረጠሩ መኮንኖች ድርጊቱ ድንገተኛና ከመከላከል አንፃር መወሰዱን አረጋግጠዋል::
ፍል ለኢትዬጵያ ህዝብ!!
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:

Post a Comment