Friday, December 23, 2016

ሰበር ዜና 'ማርሽ ቀያሪው' በሚል መጠሪያ የሚታወቀው አትሌት ምሩጽ ይፍጠር ማምሻውን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። በካናዳ ቶሮንቶ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ህይወቱ ማለፉን ለማወቅ ተችሏል። Two-time Olympic champion Miruts Yifter passed away at 72

No comments:

Post a Comment