Saturday, January 28, 2017

እኔ ለነጻነቴ! ዓለም አቀፍ “የአንድነትና የዴሞክራሲ ትግል ድጋፍ” ዝግጅት 2017


እኔ ለነጻነቴ!
ዓለም አቀፍ “የአንድነትና የዴሞክራሲ ትግል ድጋፍ” ዝግጅት 2017
30+ ከተሞች በአንድ ላይ ቅዳሜና እሁድ ፌብሯሪ 11 እና 12 2017 ዓ.ም.
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ለአንድነትና ለዴሞክርሲ የሚደረገው ትግል ወደ ወሳኝ ም ዕራፍ እየተሸጋገረ ይገኛል። ይህንን ትግል ወደ ወሳኝ ም ዕራፍ በመግባቱ ምክንያት ከመቴው ጊዜ ይልቅ የሚያስፈልገው ዋጋ እየጨመረ መጥቷል። በእየለቱ በርካታ ታጋዮች የወያኔ ዘረኛ አምባገነን ቡድንን አስወግዶ …

No comments:

Post a Comment