Wednesday, January 11, 2017

አሁን የደረሰ ዜና:- ጎንደር አደጋ ላይ ናት


#አሁንም ጎንደር አደጋ ላይ ነት። የቀበሌ 16 ወይም ፅ/ቤት በእሳት ተቃጠለ። ዝርዝሩን እያጣራን ነው። 
#የጎንደር ሆስፒታል አልትራ ሳወነድ ማሽን ጠፋ ተባለ። ህዝቡ የህክምና አገልግሎት እንዳያገኝ የተደረገ ደባ ነው።
#ቀበሌ 18 ወጣቶችን ሲያሳስር ሲጠቁም የነበረው ከውትድርና የተመለሰው የቀበሌ አመራር የሆነው ሰው ባልታወቁ ሰወች እርምጃ ተወስዶበታል።
#አሁንም ዳሽን ቢራ ቁጣን ቀሰቀሰ። ከተለያዩ የትግራይ ከተማ ያስመጣቸዉን 8 አባለቱ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዉስጥ በስራ ሂደት አስተባባሪ እና ቡድን መሪ አድርጎ ሹመት ሰጥቷቸዋል።
#ወያኔ ጎንደር ላይ ከገጠር እስከ ከተማ ሙሉ ጦርነት ከፍቷል።
ሙሉነህ ዮሃንስImage may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment