Friday, January 20, 2017

እኔ ለነጻንቴ! ዓለም አቀፍ “የአንድነትና የዴሞክራሲ ትግል ድጋፍ” ዝግጅት አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ



Image may contain: 2 people, textበኖርዌይ ኦስሎ አካባቢ ለምትኖሩ አገር ወዳድ ኢትዬጲያዊያን በሙሉ " እኔ ለነፃነቴ" በሚ
ል መሪ መፈክር በአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ግልፅ ውይይት ለማድረግና የወያኔን ስርዓት ለማስወገድ እየተንቀሳቀሱ ያሉትን የነፃነት ሃይሎች ድጋፍ በመስጠት አጋርነታችንን እንድናሳይ፡ የኖርዌይ አርበኞች ግንቦት 7 February - 11 - 2017
Staring From፡ 2pm
የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር፡ አቶ ደባሱ መሰሉ፡ በአካል የሚገኙ ሲሆን እምዲሁም የንቅናቄያችን ሊቀመንበር፡ የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፡ ከኤርትራ በርሃ በስካይፕ በተገኙበት በአጠቃላይ....በኢትዬጲያ ውስጥ ያለውን የትግል እንቅስቃሴ በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ይሰጣሉ። በዚህ ስብሰባ ላይ የወያኔን ስርዓት ለማስወገድ እየተደረገ ያለውን ትግልና ተዛማጅ የሆኑ ማናቸውም አይነት ጥያቄና ሃሳብ የሚስተናገድበት መድረክ ስለሚመቻች በቦታው ተገኝተው ጥያቄዎንና ሃሳቦን እንዲያካፍሉ በታላቅ አክብሮት ተጋብዘዋል።
Addres will be ananouncd soon
Donatin፡ 200kr ፡ 500kr or 1000kr
Contact ifo፡ 4796816160 .4746240132
የኖርዌይ አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላም ትኑር !

No comments:

Post a Comment