Tuesday, January 10, 2017

አስድንጋጭ ዜና (የአባ ጃሌው)



ይደረስ ለጎንደር ህብረት ለኢትዮጵያ አንድነት ( ጎህ)
ሰሜን አሜሪካ 
በጎንደር ከተማ እድሜያቸው ከ አስራ አምስት ዓመት በታች ላሉ የ ትምህርት ቤት ህፃናት ከ ሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ ክትባት እንዲወስዱ ሲገደዱ የነበረ ሲሆን ፡ብዙዎቹ ክትባቱን የወሰዱ ህፃናት የ ኩላሊት ህመም እና ፊታቸው ላይ የመነፋፋት( የማበጥ) ነገር ታዮቶባቸዋል፡፡ የክትባቱ ምንነት እስካሁን አልታወቀም
እባካችሁ የጎንደር ህብረቶች ለጎንደር ህዝብ ድምጽ ሁኑት ።

No comments:

Post a Comment