Monday, January 9, 2017

Professor Merera Gudina from Brussels to prison |


🎧  SBS Amharic 🎧 '
አቶ ታዬ ነገራ (ከዶ/ር መረራ ጋር ታስሮ የተፈታ)፣ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም፤ የዶ/ር መረራ ጠበቃ፣ አቶ ሙላቱ ገመቹ፤ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ምክትል ፕሬዚደንትና፣ አቶ ገረሱ ቱፋ፤ የዓለም አቀፉ ዶ/ር መረራ ይፈቱ ግብረኃይል ሰብሳቢ ስለ ዶ/ር መረራ የእሥራት ሂደት፣ የሕጋዊ መብቶች ጥበቃ ዋስትና፣ እሥራቱ ሊያስከትላቸው ስለሚችሉት ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖዎች ይናገራሉ።

No comments:

Post a Comment