Wednesday, January 11, 2017

ጥብቅ ማሳሰቢያ! Alert! Share it!


ባለፉት ጥቂት ቀናት በአሜሪካ የሚገኙ የወያኔ አሽከሮች፣ ሆድ አደሮች በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጭ ግንባር የአሜሪካ አምባሳደር ሰብሳቢነት ውይይት ተካሂዶ ነበር። ከውይይቱ ተሳታፊዎች አብዛኛዎቹ ትግሬዎች ናቸው።
ለአምባሳደሩ የቀረበለት ጥያቄ ጎንደር ስርአት አልበኛ ሲሆን መንግስት ምን እያደረገ ነው?
መልስ፦
1. መጠነ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ነው ጎንደርን መቀጣጫ ለማድረግ ። በተጨማሪም ከጎንደር ገበሬ ጋር ባለፉት ጦርነቶች ወታደሮች እየከዱ ያስቸግሩን ነበር አሁን ግን የሚከዳ ወታደር እንዳይኖር እያደርግን ነው። በቅርቡ በጎንደር ገበሬዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። 
 2 ቅማንትን ለማካለል የወሰድነው እርምጃ ከጥቂቶች በስተቀር አብዛኛው የቅማንት ህዝብ አልደገፈነም። አሁን ግን በአዲስ ዘዴ የቅማንትን የማንነት ጥያቄ እንዲነሳ በማድረግ ጎንደርን እናዳክማለን ። ይህም በቅርቡ ይደረጋል ነው።
ማሳሰቢያ ይህ ማስረጃ በአስቸኳይ ለህዝባችን በአስቸኳይ በሚቻለው መንገድ ሁሉ እንዲደርስ ቢደረግ ጥሩ ነው።
ሙሉነህ ዮሃንስ

No comments:

Post a Comment