Sunday, October 11, 2015

የስብሰባ ጥሪ ለዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ አባላት በሙሉ !!


ጉዳዩ፦ አመታዊ ጠቅላላ የአባላት መደበኛ ስብሰባ !
ለዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ አባላት በሙሉ መተዳደሪያ ደንቡ በሚያዘው መሰረት የአባላት ጠቅላላ አመታዊ መደበኛ ስብሰባ ጥቅምት 25.10. 2015 ከቀኑ 14፡00 ሰአት ጀምሮ ስለሚያደርግ አባላት ሁሉ በስብሰባው ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን በስብሰባው ላይ
1. አመታዊ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ ስድስትወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት
2. እንዲሁም ለቀጣይ ስድስት ወራት የምንደግፋቸው ድርጅቶችን መገምገምና ማጽደቅ
3. ድርጅቱን ለቀጣይ የስራ ዘመናት የሚመሩ የስራ አስፈጻሚዎች ምርጫ
በመሆኑም በዚህ ስብሰባ ላይ አባላት በሙሉ በመገኘት የድርጅት ግዴታቸውን ይወጡ ዘንድ ድርጅቱ በታላቅ አክብሮት ያስገነዝባል በማያያዝም የተለያዩ ምግቦች እና መጠጦች በቦታው ተዘጋጅቶል 
የስብሰባ ቦታውን በቅርብ ጌዜ እናሳውቅ አለን

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ !!
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ !!

No comments:

Post a Comment