Wednesday, October 28, 2015

የሕወሃት ስታይል
"TPLF style " ይሉታል፣ በትግራይ አስተዳደር ያለውን በጣም አስቂኝ እና አሳፋሪ ሁኔታ፣ የለዉጥ ኃይሉ አንድነት የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ የነበሩት፣ አቶ አስራት አብርሃ ።
አባይ ወልዱ የትግራይ ክልል ፕሬዘዳንት ናቸው። በትግራት አስተዳደር የሚሰራዉን ግፍና ወንጀል፣ ሙስና፣ የገንዘብ ዘረፋ ..ለመቆጣጠር የትግራይ ክልል የጸረ-ሙስና ጽ/ቤት አለው። የዚህ ጽ/ቤት ሃላፊ ሆነው እንዲሰሩ የተደረጉት፣ ወ/ሮ ትርፊ ኪዳነ ማሪያም ይባላሉ። ወ/ሮ ትርፉ የሕግ ባለሞያ፣ ገለልተኛ አስተሳሰብ ያላቸው፣ ለቦታው ብቁ የሆኑ ሰው አልነበረሙ። ወይዘሮዋ፣ የአቶ አባይ ወልዱ ሚስት ናቸው።
"ጥሩ ነው አልጋ ላይ ጭምር ትቆጣጠሯለች!! " ሲል አስራት አብራሃ ምን ያህል በአገራችን ያለው የፖለቲክ ስርዓት አሳፋሪ መሆኑን ይገልጻል።
ወይዘሮ ኪዳነማሪያም በትግራይ የጸረ-ሙስና ሃላፊ ብቻ አይደለኡም። ከባለቤታቸው ከአቶ አባይ ወልዱ ጋር የሕወሃት ፖሊት ቢሮ አባል ናቸው።

No comments:

Post a Comment