Wednesday, October 14, 2015


የመንግስትን ስልጣን በጠመንጃ አፈሙዝ በመቆጣጠር የመበታተን አደጋ በሃገራችን እንዲያንዣብብ ያደረገውን የህወሃት አገዛዝ በመታገል ፍትህ እኩልነትና ነጻነት የሰፈነባት ዲሞ ክራሲያዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት የተጀመረው ትግል ወሳኝ ወደ ሆነ ምእራፍ ተሸሻግሯል ብሎ ንቅናቄያችን አርበኞች ግንቦት 7 ያምናል። ወሳኝ ምእራፍ ላይ የደረሰውን ይህንን ሃገር የማዳን ትግል ከዳር ለማድረስ የእያንዳንዱ ነጻነት ናፋቂ ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ ነው 
በእርስዎ ድጋፍ የአገር አድኑ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል!!

No comments:

Post a Comment