Tuesday, March 29, 2016

አሜሪካን መቀመጫውን ያደረገው የህወሀት ደጋፊ የሆነው ትግራይ ኦላይን ድረገጽ እንደሚለው በወልቃይት ጉዳይ ቀልድ የለም። '' የፌደራል መንግስቱ ዝም የሚል ከሆነ እኛ ትግራዮች መልስ የመስጠት አቅሙ አለን'' እያለ ይፎክራል። ራሱን የቻለ የተዘጋጀ ጦር ሰራዊት አላቸው ማለት ነው? (መሳይ መኮንን)

No comments:

Post a Comment