Monday, July 25, 2016

"ዛሬም ወደ ቂሊንጦ እስርቤት ሄደን ታሳሪዎችን ልናገኝ አልቻልንም። ባለፉት 6 ቀናት የወሰደነውን ምግብ ይዘን ተመልሰናል"

*
* "አምቡላንስ ሲገባና ሲወጣ አይተናል። እነርሱ ይሆናሉ ብልን ጠርጥረናል። ስንጠይቅ የሚነግረን አካል የለም"
* "ለጥየቃ ወደ እስርቤት ስንሄድ ፓንታችንን አውልቀው ይፈትሹናል። የምንወስደውን ምግብ እንደገብስ ፈትገው ይፈትሹታል"
የኦፌኮ አመራር አዲሱ ቡላላ እህት
የሕዝብ ልሳን ኢሳት ሬዲዮን ያድምጡ!

No comments:

Post a Comment