Thursday, July 28, 2016

‪#‎ሰበር‬ ዜና ‪#‎አማራ‬። ሸር ሸር በማረግ ላልሰማው አሰሙ።


የአማራውን መሳርያ ለማስፈታት ወያኔ አልተኛም በ አ/አ አካባቢ ትልቅ ስብሰባ አድርገዋል ። ምክንያቱም የስብሰባውም እርዕርስ የአማራን ማሳርያ እዴት እናስፈታው ነው የአፈታቱ እስትራቴጅ በወሎ ፣ በጎጃም ፣በደብረብራሀን ያሉትን እናስፈታለን በጎንደር ያለው ስለሚከብድ ለማስፈታት ሌላ ሲስተም ሊጠቀሙ ነድፈዋል ከ40 ሚልዮን ብር ወጭ አድርገው ሊያስፈቱ ነው ።እዴት የመሳርያ ዋጋ 30 ሽብር ከሆነ የመንግስት አካል በስውር። በ50 ሽብር ሊገዝ አስበዋል ማንኛውም የኢትዮጵያ ህዝብ መሳርያ የምትሸጡለትን ሰው ማወቅ አለባቹ 100 ሽብር ብትባሉም የወያኔ ተላላኪ መጥቶ እዳትሸጡ አደራ እላለው በተለይ ‪#‎በጎንደር‬ አካባቢ#
‪#‎ይህን‬ መረጃ ሸር በማረግ አገራዊ ግዴታ ይወጡ #

No comments:

Post a Comment