Sunday, August 13, 2017

( የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ) የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ምክትል ሊቀመንበር አርበኛ ታጋይ መዓዛው ጌጡ ይናገራሉ ፡፡


አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ እስከ አሁን ድረስ ስላደረጋቸው እንቅስቃሴዎች እና ወደፊት ስለወጠናቸው እቅዶች ለአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ አብራርተዋል፡፡ 
አርበኛ ታጋይ መዓዛው ጌጡ በሰጡት የሬድዮ ማብራሪያ በብሄር የተደራጁ ድርጅቶችን በኢትዮጵያ ጥላ ስር ወደ አንድነት የሚደረገው ጥረት መጎልበት እንዳለበት ገልፀዋል። አርበኞች ግንቦት 7 በውህደት ከተቋቋመ ጀምሮ ባሉት ሁለት ዓመት ስላከናወናቸው ተግባራትም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በቅርቡ ስለሚካሄደው የድርጅታችን አጠቃላይ ጉባዔም የሚሉት አለ፡፡ 
በመጨረሻም ለመከላከያ ሰራዊት አባላትና ለመላው የኢትዮጲያ ህዝብ ያስተላለፉት መልዕክት አለ፡፡ 
በማክሰኞ የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ ፕሮግራማችን ይጠብቁ :: 

No comments:

Post a Comment