Monday, August 14, 2017

ኑ! እና ፈቃደ ሸዋቀናን እንዘክር

እንደ አውሮፓ አቆጣጠር እሁድ ኦገስት 27,2017 ታጋዩን ምሁር አቶ ፈቃደ ሸዋቀና የሚዘክር መታሰቢያ ተዘጋጅቷል። በእለቱ የአንጋፋው ምሁር ፈቃደ ሸዋቀና የህይወት ጉዞና በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ያደረገው አስተዋጽኦ በሰፊው ይገለጻል። ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የትግል አጋሮቹና የተለያዩ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን አስተያየታቸውን ይሰጣሉ። ከዚህ በተጨማሪ በፍቃደ ሸዋቀና ስራዎች ዙሪያ የተዘጋጁ ዘጋቢ ፊልምና መጽሔት ለህዝብ ይፋ ይሆናል።
ቦታ፥- US Naval Memorial
701 Pennsylvania Avenue, NW Washington DC 2004
የዝግጅቱ ሰአት ከ 3:00pm እስከ 7:00pm

ማስታወሻ፥
ቦታው ለሜትሮ ባቡር (Archives/Navy Memorial) ለመጠቀም አመቺ ሲሆን አዘጋጅ ኮሚቴው ከ PMI ፓርኪንግ ጋራዥ ጋር በመነጋገር በ875 D street, NW ላይ የሚገኘው የፓርኪንግ ስፍራ ቅናሽ ማግኘቱን ያስታውቃል።
እሁድ August 27, 2017 
ኑ! እና ፈቃደ ሸዋቀናን እንዘክር።
ለበለጠ መረጃ በ 571-275-7005 ወይም 571-970-8432 ይደውሉ።
አዘጋጅ ኮሚቴው

Image may contain: 1 person

No comments:

Post a Comment