Monday, August 21, 2017

የስብሰባ ጥሪ !!

በዶ/ ር ታደሰ ብሩ የክስ ሂደትና በሌሎች ተያያዥ የሆኑ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ይደረጋል ።
በመሆኑም በዩናይትድ ኪንግደም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በተጠቀሰው ሠዓትና ሥፍራ ተገኝታችሁ አጋርነታችሁን በማሳየት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሚሰጠው አጠቃላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሂደት ላይ ተካፋይ እንድትሆኑ
በአክብሮት ተጋብዛችኋል !!Image may contain: 4 people, people smiling, text

No comments:

Post a Comment