Friday, August 25, 2017

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚኒስትሩ የህወኃቱ ምክትል ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብአዴኑ ሊቀመንበር ደመቀ መኮንን የተጀመረው ጥል ወደ ሃይል እርምጃ ተሸጋገረ። (የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬዲዮ)


የነሐሴ 19 ቀን 2009 ዓ.ም.
ዜናዎች
* በኦሮሚያ የተጠራው የአምስት ቀን የስራ አድማ ባሳለፍነው እሮብ ተጀመረ።
* በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ንኡስ ኮሚቴ ተቀባይነት ያገኘውና በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና ሁሉን አቀፍ አስተዳደር እንዲኖር የሚያስችለው ኤች አር 128 የተሰኘው የውሳኔ ሀሳብ ለአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ሊቀርብ ነው።
የሚሉትን ዜናዎችና ሙሉ ፕሮግራሞቻችንን በ http://www.patriotg7.org/ ላይ መከታተል የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡Image may contain: sky and outdoor

No comments:

Post a Comment