Tuesday, November 10, 2015

ዶር ቴድሮስ አድሀኖም ትናንትና የለቀቃትን ቀልድ በሲዲ በቅርቡ ገባያ ላይ ይጠብቋት። 
ኢሀዴግ በሙስና አይደራደርም። ቢዝነስም ሼር መግዛት አልችልም። ባጋጣሚ መቀሌ ጤና ቢሮ ሳለሁ በማህበር የሰራሗት አንዲት ቤት አለችኝ፣ ከዛ ውጭ ቤት የሚባል የለኝም። ሌሎች ባለስልጣኖችም እንደኔው ደሀ ናቸው።

No comments:

Post a Comment